Contents

የምርጫ ወቅት የትምህርት መርሃ ግብርን ይመለከታል

6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላይ ተማሪዎች ለመሳተፍ ይችሉ ዘንድ ከምርጫ ቦርድና ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ አቅጣጫ መሰረት የሴሚስተር እረፍት ጊዜን እና መደበኛ የገጽ ለገጽ መማር ማስተማር ሂደት ለጊዜው ከታች በተቀመጡት አቅጣጫዎች መሰረት የሚከናወኑ ይሆናል፡፡
1. የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የ1ኛ ሴሚስተር ፈተና ከግንቦት 30 ቀን 2013 እስከ ሰኔ 8 ቀን 2013 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
2. የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ – ከምርጫው በፊት አንድ ሳምንት ማለትም ከሰኔ 9 እስከ 13 እና ከምርጫው በኋላ አንድ ሳምንት ከሰኔ 14 እስከ 20 ዓ.ም ድረስ ብቻ የሴሚስተር እረፍት ሲሆን ከሰኔ 9 ቀን እስከ 20 ቀን 2013 ዓ.ም ትምህርት የማይኖር ሲሆን በዚሁ ጊዜ ተማሪዎች ወደመጡባቸው አካባቢዎች በመሄድ ምርጫ ላይ ይሳተፋሉ

HOW TO WEAR A MEDICAL MASK SAFELY

<img class="blink-image" data-cke-saved-src="/sites/default/files/download.jpeg " src="/sites/default/files/download.jpeg " style=" color: red; align=" center"="">

TO ALL SOCIETY HOW TO WEAR A MEDICAL MASK SAFELY

Pages